top of page

ስለ እኛ

St. George.jpg

ታሪክ

የሳንፍራንሲስኮ ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ዶግማና ቀኖና መሠረት ሐምሌ 12/2006 ዓ.ም በእግዚአብሔር በአምላካችን ቅዱስ ፍቃድ በብጹእ ወቅዱስ አቡነ ፋኑኤል ቡራኬ ተመሠረተ።

እሴት

  • የእግዚአብሔርን ቃል ለትውልድ ሁሉ ማዳረስ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አስተምህሮ ላይ የተመሰረተ እና በሥነ ምግባር የታነጸ ማህበረሰብን ማሳደግ።

  • ሁለንተናዊ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶችን መስጠት፣ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባርን ለልጆች ማስተማር እና እምነትን ለትውልድ ማስተላለፍ።

  • በሥነ-መለኮታዊ እውቀት እና በመንፈሳዊ ፀጋ ምዕመናንን ለነፍስ ድሕነት ማዘጋጀት።

church 2.jpg
church 3.jpg

ራዕይ

የደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኪዳነ ምሕረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ራዕይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምዕመናን የተዋሕዶ እምነትን እና ትውፊትን ጠብቀው ሲያድጉ ማየት ነው። እንዲሁም እግዚአብሔርን በሙሉ ልብ ለማምለክ፣ መለኮታዊ ፈቃዱን ለመፈፀም እና ኢ-አማንያንን ወደ ሀይማኖታችን ለመሳብ እንጥራለን።

የቅጂ መብት ©2025 በቅዱስ ጊዮርጊስ EOTC. ሁሉም መብቶች የተጠበቁ ናቸው።

  • Facebook
  • Instagram
  • YouTube
bottom of page