ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢኦተቤ ሳን ፍራንሲስኮ
መነሻ
ቤተክርስቲያናችን
ሀይማኖታችን
አገልግሎቶች
ያግኙን
More
ቅዳሴ የቤተክርስቲያን ዋና የአምልኮ አገልግሎት ሲሆን በዚህ ጊዜ ቅዱስ ቁርባን ይከናወናል። የቅዱስ ባስልዮስ፣ የቅዱስ ግሪጎሪዮስ እና የቅዱስ ኪሪሎስ ጥንታዊ ሥርዓተ ቅዳሴን ይከተላል።
ጥምቀት የሚለውን ቃል አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ሲተረጉሙ “ጥምቀት” በቁሙ፡- “ማጥመቅ፣ መጠመቅ፣ አጠማመቅ፣ ጠመቃ፣ የማጥመቅና የመጠመቅ ሥራ፣ ኅፅበት፣ በጥሩ ውኃ የሚፈጸም” በማለት ተርጉመውታል። ጥምቀት አንድ ምዕመን እንደገና ከመንፈስ ቅዱስ ልደት የሚያገኝበትና የቤተ ክርስቲያን አባል የሚሆንበት የመጀመሪያው መግቢያ በር ነው።
የቤተክርስቲያን ልማዶችን እና ወጎችን የሚከተል ሀይማኖታዊ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን የጋብቻ ሥርዓት።
ንስሐ