top of page

ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢኦተቤ ሳን ፍራንሲስኮ
የአምልኮ አገልግሎቶች

ቅዳሴ እና ቅዱስ ቁርባን
ቅዳሴ የቤተክርስቲያን ዋና የአምልኮ አገልግሎት ሲሆን በዚህ ጊዜ ቅዱስ ቁርባን ይከናወናል። የቅዱስ ባስልዮስ፣ የቅዱስ ግሪጎሪዮስ እና የቅዱስ ኪሪሎስ ጥንታዊ ሥርዓተ ቅዳሴን ይከተላል።

ጥምቀት
ጥምቀት የሚለውን ቃል አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ሲተረጉሙ “ጥምቀት” በቁሙ፡- “ማጥመቅ፣ መጠመቅ፣ አጠማመቅ፣ ጠመቃ፣ የማጥመቅና የመጠመቅ ሥራ፣ ኅፅ በት፣ በጥሩ ውኃ የሚፈጸም” በማለት ተርጉመውታል። ጥምቀት አንድ ምዕመን እንደገና ከመንፈስ ቅዱስ ልደት የሚያገኝበትና የቤተ ክርስቲያን አባል የሚሆንበት የመጀመሪያው መግቢያ በር ነው።

የፍትሐት ጸሎት
bottom of page

