top of page

ስለ ሀይማኖታችን 

bible.webp

ቅዱሳት መጻሕፍት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድምሩ 81 መጻሕፍትን ዕውቅና ትሰጣለች።

በብሉይ ኪዳን ውስጥ 46 መጻሕፍት

በአዲስ ኪዳን ውስጥ 35 መጻሕፍት

የመፅሐፍቱን ሙሉ ዝርዝር ለማግኘት ይህንን ይጫኑ

አምስቱ አዕማደ ምስጢራት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሠረታዊ ሃይማኖታዊ እምነቷን የምታስተምርባቸውና የምታሳይባቸው አምስት አዕማደ ምስጢር አሏት። ምሰሶዎች (አዕማድ) ተብለው ይጠራሉ ምክንያቱም ምሰሶ ጣሪያን እንደሚደግፈው አምስቱ አዕማደ ምስጢራትም ምእመናንን በሃይማኖታዊ ትምህርቶች ይደግፋሉ። እነዚህ ምሥጢራት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት አላቸው (1ቆሮ. 14፡19)። 

  1. ምስጢረ ሥላሴ

  2. ምስጢረ ስጋዌ

  3. ምስጢረ ጥምቀት

  4. ምስጢረ ቁርባን

  5. ምስጢረ ትንሳኤ ሙታን

465407410_9488339597847820_2961028524441654532_n.jpg
Church+Online+Logo.jpg

ሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን 

ልክ እንደ አምስቱ አዕማደ ምስጢራት ሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያንም መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት አላቸው (ዮሐ 6:53)

  1. ምስጢረ  ጥምቀት

  2. ምስጢረ ሜሮን

  3. ምስጢረ ንስሐ

  4. ምስጢረ  ቁርባን

  5. ምስጢረ ቀንዲል

  6. ምስጢረ ተክሊል

  7. ምስጢረ ክህነት

 

የቅጂ መብት ©2025 በቅዱስ ጊዮርጊስ EOTC. ሁሉም መብቶች የተጠበቁ ናቸው።

  • Facebook
  • Instagram
  • YouTube
bottom of page